TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
218 files
4.4K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ALGERIA

አልጄሪያውያን በመጪው የፈረንጆቹ ታህሳስ 12 ቀን 2019 የሀገራቸውን ፕሬዚዳንት እንደሚመርጡ ታውቋል። ምርጫ የሚካሄድበት ቀን በጊዜያዊ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አብደልቃድር ቤንሳላ ይፋ ተደርጓል። የአልጄሪያ ወታደራዊ አዛዥ ጀኔራል አህመድ ጋይድ ሳላህ ሀገሪቱ ምርጫ የምታካሂድበት ጊዜ በይፋ እንዲነገር  ከሳምንታት በፊት ትዕዛዝ መስጠታቸው ይታወሳል። ፕሬዚዳንታዊ ምርጫው ለሃምሌ 4 ታቅዶ የነበረ ቢሆንም እጩዎች ባለመቅረባቸው ምክንያት መራዘሙ ይታወሳል። ሀገሪቱን ለ20 ዓመታት የመሯት የ82 ዓመቱ አብደልአዚዝ ቡተፍሊካ ህዝባዊ ጫናው ሲበረታባቸው ባለፈው ሚያዚያ ላይ ስልጣን ለቀዋል።

Via #BBC/ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia