TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
"ፍፁም #ሃሰት ነው" አቶ አሰመኸኝ

የአማራ ክልል የኮሚኒኬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ አሰመኸኝ አስረስ በቀጣይ ሳምንት አዳዲስ አመራሮች ምደባ ይካሄዳል ብለዋል። የሚሟሉት የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ዝርዝር ጉዳይ በቅርቡ ለሕዝብ ይፋ እንደሚሆንም አስታውቀዋል፡፡ ክልሉን #ፌደራል_መንግስት እያስተዳደረው አይደለም ወይ? ተብለው ተጠይቀው "ፍፁም ሐሰት ነው" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።

Via #DW
🗞ቀን ሰኔ 28/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia