TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#NewsAlert የፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ3ኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁን ተከትሎ ከፌዴሬሽኑ ፕሬዘዳንት ከአቶ ኢሳያስ ጅራ እጅ የተቀበሉትን የንሃስ ሜዳሊያ ለደጋፊዎቻቸው ሰጠዋል። የፋሲል ከነማ ደጋፊዎች በሽሬ ስታዲየም እስከ አሁን 1:35 መውጣት አልቻሉም ብሏል ክለቡ። ደጋፊዎቹ በመከላከያ ተከበው እየተጠበቁ ሲሆን ከተማው እስኪረጋጋ እንደሚቆዩና ከሽሬ ወጠው መንገድ እንደሚጀምሩ የደጋፊዎች ማህበር ሊቀመንበር ገልፀዋል።

Via #ፋሲል_ከነማ_የስፖርት_ክለብ
🗞ቀን ሰኔ 30/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia