TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#NewsAlert

አቶ #ጥራቱ_በየነ የሀዋሳ ከተማ ምክትል ከንቲባ ሆነው ተሹመዋል። #SMN #HAWASSA

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#NewsAlert

አቶ #ጥራቱ_በየነ የሐዋሳ ከተማ አሰተዳደርን በምክትል ከንቲባነት እንዲመሩ ዛሬ ተመረጡ። አቶ ጥራቱ የተመረጡት የከተማው አስተዳደር ምክር ቤት ባካሄደው አንደኛ አስቸኳይ ጉባዔ ነው። አቶ ጥራቱ የተመረጡት ከኃላፊነታቸውና ከደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ(ደኢህዴን አባልነታቸው በታገዱት የቀድሞው የከተማው ምክትል ከንቲባ ምትክ ነው።

Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia