TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
«"የእገሌ ብሔር ነፃ አውጪ ነኝ!" ብሎ የሚመሰረት የብሔር ፓርቲ ያንን ማህበረሰብ ከቱርክ ወይም ከጣልያን ወይም ከእንግሊዝ አይደለም ነፃ የሚያወጣው፣ ከጎረቤቱና ከገዛ ወንድሙ እንጂ። ለዚህ ነው የብሔር ድርጅት ስሜታዊ ደጋፊ የማያጣው! "እገሌ ጨቁኖሃል እገሌ ገድሎሃል እገሌ ዘርፎሃል" እያለ ቁስሉን እየነገረ ሆ በል ከማስባል በዘለለ በዚህ በዚህ ፖሊሲ #ከርሃብ አላቅቅሃለሁ፣ በዚህ ፖሊሲ #ጤናህን እጠብቅልሃለሁ በዚህ ፖሊሲ #ኑሮህን አሻሽላለሁ ብሎ የራሱን ፕሮግራሞች ወደ ሕዝቡ አውርዶ ተፎካካሪ የሚሆን ሃሳብ አቅርቦ ሲንቀሳቀስ የማይታየው።» አቶ #የሺዋስ_አሰፋ

@tsegabwolde @tikvahethiopia