TIKVAH-ETHIOPIA via @like
«"የእገሌ ብሔር ነፃ አውጪ ነኝ!" ብሎ የሚመሰረት የብሔር ፓርቲ ያንን ማህበረሰብ ከቱርክ ወይም ከጣልያን ወይም ከእንግሊዝ አይደለም ነፃ የሚያወጣው፣ ከጎረቤቱና ከገዛ ወንድሙ እንጂ። ለዚህ ነው የብሔር ድርጅት ስሜታዊ ደጋፊ የማያጣው! "እገሌ ጨቁኖሃል እገሌ ገድሎሃል እገሌ ዘርፎሃል" እያለ ቁስሉን እየነገረ ሆ በል ከማስባል በዘለለ በዚህ በዚህ ፖሊሲ #ከርሃብ አላቅቅሃለሁ፣ በዚህ ፖሊሲ #ጤናህን እጠብቅልሃለሁ በዚህ ፖሊሲ #ኑሮህን አሻሽላለሁ ብሎ የራሱን ፕሮግራሞች ወደ ሕዝቡ አውርዶ ተፎካካሪ የሚሆን ሃሳብ አቅርቦ ሲንቀሳቀስ የማይታየው።» አቶ #የሺዋስ_አሰፋ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia