የጤና ባለሞያዎቻችንን አመስግኑልን!
በድሬዳዋ በጎ ፈቃደኛ የጤና ባለሙያዎች የተዘጋጀው የህክምና መርሀ ግብር በተለያዩ ድሬዳዋ በሚገኙ ጤና ጣቢያዎች እየተሰጠ ይገኛል። በዚህ ወገንን የመርዳት መርሀ ግብር ላይ እየተካፈሉ ላሉና በቀጣይም ከመስከረም 2-4 ድረስ ለሚከናወነው የህክምና መርሀ ግብር ለሚሳተፉ የጤና ባለሙያዎች በራሳችንና በአጠቃላይ የድሬዳዋ ህዝብ ስም ከልብ የመነጨ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
#ዶክተር_ሚኪ_ሻውል
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በድሬዳዋ በጎ ፈቃደኛ የጤና ባለሙያዎች የተዘጋጀው የህክምና መርሀ ግብር በተለያዩ ድሬዳዋ በሚገኙ ጤና ጣቢያዎች እየተሰጠ ይገኛል። በዚህ ወገንን የመርዳት መርሀ ግብር ላይ እየተካፈሉ ላሉና በቀጣይም ከመስከረም 2-4 ድረስ ለሚከናወነው የህክምና መርሀ ግብር ለሚሳተፉ የጤና ባለሙያዎች በራሳችንና በአጠቃላይ የድሬዳዋ ህዝብ ስም ከልብ የመነጨ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
#ዶክተር_ሚኪ_ሻውል
@tsegabwolde @tikvahethiopia