TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ወረታ🔝

የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት 8ኛ የደረቅ ወደብ መደረሻውን ለመገንባት ዛሬ በወረታ የመሠረት ድንጋይ አስቀምጧል። የመሠረት ድንጋዩ በተቀመጠበት ወቅት የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር #አምባቸው_መኮንን፣ ጠትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ #ዳግማዊት_ሞገስን ጨምሮ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት መከናወኑን የዘገበው አብመድ ነው፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia