TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#የትምህርት_ፍኖተ_ካርታ ሰነድ⬆️

አንድ የቻናላች ወዳጅ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ መምህር የሆኑት መምህር #ዳንኤል_መኮንን በትምህርት ፎኖተ ካርታው ላይ ያወጣውን መረጃ ተመልከተው በሚል ልኮልኛል። እኔም መምህሩን በቻናሉ ስም በማመስገን መረጃውን እንደወረደ አቅርቤላችኋለሁ።

የትምህርት ፍኖተ ካርታ በጥቂቱ⬇️

◾️የዩኒቨርስቲ ቆይታ #ሶስት አመት የነበረው ወደ 4 አመት ከፍ ያለ ሲሆን ሁሉም ተማሪዎች በመጀመሪያ አመት ተማሪ ሲሆኑ የተለያዩ የማህበረሰብ ሳይንስ ኮርሶች ማለትም እንደ ጂኦግራፊ፣ አንትሮፖሎጂ፣ ሶሶሎጂ፣ስነ ምግባር የመሳሰሉ ኮርሶችን በመውሰድ ማህበረሰባቸውን እንዲያውቁ ይደረጋል። የመጨረሻ አመት ተማሪ ሲሆኑም ከ4 ወር እስከ 8 ወር ወደ ሌላ አካባቢ በመሄድ አገልግሎት ይሰጣሉ (ኢንተርንሺፕ)።

◾️የመምህራን ጥቅማ ጥቅም በተገቢው መልኩ ይከበራል።

◾️አጠቃላይ ፈተና በ6ኛ 8ኛ እና 12ኛ ክፍል ይሰጣል።

◾️ፍኖተ ካርታው ለ12 አመት ያገለግላል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
🙏1