TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
218 files
4.4K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#UPDATE

ዛሬ ምሽት ወደኤርትራ የተተኮሱት ሮኬቶች 2 መሆንናቸውን ኤርትራዊው ጋዜጠኛ ስምኦን ሃጎስ (ከኣስመራ) ገልጿል።

ጥቃቱ ወደ አስመራ እና ከአስመራ በደቡብ በኩል 40 ኪሎ ሜትር ወደ ምትርቀው #ደቀምሓረ የተፈፀመ ነው ብሏል።

አንዱ አስመራ ፤ አንዱ ደቀምሓረ ነው የወደቀው። በሰውም ይሁን ንብረት ላይ ጉዳት እንዳልደረሰ መረጋገጡን ጋዜጠኛው ጨምሮ ገልጿል።

@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
👍1👏1
#Eritrea

ጎረቤታችን ኤርትራ ትላንት የመጀመሪያውን የኮሮና ቫይረስ ሞት አስተናግዳለች።

ሟቹ የ50 ዓመት እድሜ ያለው ወንድ #ደቀምሓረ ሆስፒተል ውስጥ የኮቪድ-19 ህክምና ሲደረግለት የነበረ ነው።

የዛሬ ሪፖርትን ጨምሮ በአጠቃላይ በኤርትራ ውስጥ 877 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ሲረጋገጥ የ1 ሰው ህይወት አልፏል፤ 599 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።

@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
👍1