TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሰበር ዜና‼️

"ነገ #ሴት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ይሾማል ተብሎ ይጠበቃል። እንደ ምንጮቼ ጥቆማ በነገው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር #አብይ_አሕመድ ሴት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቅርበው #ያሾማሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ነው።

ለጊዜው ስማቸውን መግለፅ የማልችለውና በአሁኑ ወቅት በዳኝነት ሥራ ውስጥ የሌሉ ሴት የሕግ ባለሞያ በእጩነት ቀረበው እንደሚሾሙ ያገኘሁት መረጃ ያስረዳል።

የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ዳኜ መላኩና ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ፀጋዬ አስማማው መልቀቂያ ማስገባታቸውን መረጃዎች ይጠቁማል።"

ምንጭ፦ ፂዮን ግርማ(VOA አማርኛው አገልግሎት)
@tsegabwolde @tikvahethiopia