TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#updateሀዋሳ 11ኛውን የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባዔን የሚመሩ አራት #የፕሬዚዲየም አባላት ተመርጠዋል።

የፕሬዚዲየም አባላት ሆነው የተመረጡት የአራቱ እህት ድርጅቶች ሊቃነመናብርት ናቸው። በዚህም መሰረት፦

1. የኦዴፓ ሊቀመንበር ዶክተር አብይ አህመድ

2. የአዴፓ ሊቀመንበር አቶ ደመቀ መኮንን

3. የደኢህዴን ሊቀመንበር ወይዘሮ መፈርያት ካሚል

4. የህወሃት ሊቀመንበር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ናቸው።

በጉባዔው የኢህአዴግ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄር የጉባኤውን ዝግጅት ሪፖርትን ያቀረቡ ሲሆን በሪፖርቱም ውይይት እየተካሄደበት ይገኛል።

ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ

@tsegabwolde @tikvahethiopia