TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የምክር ቤት አባላቱ አደጋ ደረሰባቸው‼️

#የፓርላማ_አባላትን ጭኖ ወደ አማራ ክልል በመጓዝ ላይ በነበረ መኪና ላይ በደረሰ የግጭት አደጋ፣ በፓርላማ አባላትና በጽሕፈት ቤትሠራተኞች ላይ ጉዳት ደረሰ።

የፓርላማ አባላት ዛሬ መጋቢት 19 ቀን 2011 ዓ.ም. የተፈናቀሉ ዜጎችያሉበትን ሁኔታ ለመመልከት ወደ አማራ ክልል ጉዞ እያደረጉእንደነበር፣ ከአዲስ አበባ ከተማ ከወጡ በኋላም አደጋውእንደደረሰባቸው ለማወቅ ተችሏል። በደረሰው አደጋ የሞተ የፓርላማአባልም ሆነ የጽሕፈት ቤት ሠራተኛ ባይኖርም፣ ከባድ የአካል ጉዳትየደረሰባቸው በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ሕክምና እየተደረገላቸውመሆኑን ለማወቅ ተችሏ።

የፓርላማው አፈ ጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ ጉዳት የደረሰባቸውንየፓርላማው አባላት ሁኔታ ለመከታተል በጠዋት ጥቁር አንበሳሆስፒታል ተገኝተው የነበረ ሲሆን፣ የዛሬው የፓርላማው ስብሰባምበዚሁ ምክንያት ዘግይቶ ነበር የተጀመረው። አፈ ጉባዔ ታገሰስብሰባውን ባስጀመሩበት ወቅት አደጋው የደረሰባቸው አባላትበደህና ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ አረጋግጠዋል።

Via ሪፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia