TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
218 files
4.4K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የጅማ ዩኒቨርስቲ በአዲስ አበባ ከተማ በሚሰጣቸው ፕሮግራሞች በመማር ላይ ለነበራችሁ ተማሪዎች በሙሉ በያላችሁበት፤

የጅማ ዩኒቨርስቲ በአዲስ አበባ ከተማ ባልተፈቀደ የትብብር ኘሮግራም በመማር ላይ ለነበራችሁ ተማሪዎች መንገላታት እንዳይደርስባቸሁ ወደ ሌላ ተቋም አዛውሮ ለማስጨረስ እንዲቻል፡-

1ኛ. በተቋሙ ስትመዘገቡ የተሰጣችሁ የተማሪ መታወቂያ፣

2ኛ. የተማራችሁበትን ትምህርት የመጨረሻውን ሲሚስተር ውጤት ሪፖርት፤

3ኛ. በመማር ላይ እያላችሁ #የከፈላችሁበትን ደረሰኝ በአጠቃላይ እነዚህ 3 መረጃዎች ኮፒ በማድረግ ከዛሬ ማክሰኞ መስከረም 6 ቀን ጀምሮ እስከ አርብ መስከረም 9 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ለከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ቢሮ እንድታቀርቡ እያሳሰብን በቀጣይ ትምህርታችሁን የምትቀጥሉበትን አግባብ በአጭር ጊዜ ውስጥ የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

አድራሻችን፡- አዲስ አበባ፤ ሽሮሜዳ አሜሪካን ኢምባሲ ፊት ለፊት
@tsegabwolde @tikvahethiopia