TIKVAH-ETHIOPIA
@tikvahethiopia
1.53M
subscribers
62.8K
photos
1.61K
videos
216
files
4.37K
links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630
ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Join
TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
TIKVAH-ETHIOPIA
TIKVAH-ETHIOPIA
#ኢሠፓ በደርግ ዘመነ መንግስት ገዢ ፓርቲ የነበረውን የኢትዮጵያ ሠራተኞች ፓርቲን (ኢሠፓ) ዳግም ለማቋቋም የተሰባሰቡ ግለሰቦች፤ የምስረታ ሰነዶቻቸውን ለምርጫ ቦርድ አስገብተው ጊዜያዊ የምዝገባ ፈቃድ ለማግኘት እየተጠባበቁ መሆኑን ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ዘግቧል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድም የፓርቲው የምስረታ ሰነዶች እንደደረሱት አረጋግጧል። ኢሠፓን ከ30 ዓመታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ የፖለቲካ መድረክ…
#የኢትዮጵያ_ብሔራዊ_ምርጫ_ቦርድ
@tikvahethiopia
👍
84
👎
14
😢
4
🙏
4
❤
1
😱
1
😭
1