TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አሜሪካ

#የአሜሪካ_መንግስት በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ ዜጎቹ በነገው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ መስቀል አደባባይ የተቃውሞ ሰልፍ ስለተጠራ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መልዕክት አስተላልፏል።
-----------------------------------------------
የተቃውሞ ሰልፍ ተጠርቷል የሚለውን መረጃ ከየት እንደተገኘ ባይታወቅም የከተማ አስተዳደሩ ወይም የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ እውቅና የሰጠው ሰልፍ ግን የለም።
-----------------------------------------------
ነገር ግን "ለአዲስ አበባ ምን ይደረግ?" በሚል በባልደራስ አዳራሽ ከጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ጋር ህዝባዊ ውይይት እንደሚደረግ ለማውቅ ችያለሁ።

@tsegabwolde @tikvahethiopia