TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሀዋሳ🔝

በሀዋሳ ከተማና በሲዳማ ዞን ከተሞች #የስራ_ማቆም አድማ በመደረግ ላይ ይገኛል። የስራ ማቆም አድማው የተጠራው ኢጄቶ በመባል በሚታወቁ የሲዳማ ወጣቶች ሲሆን፣ አላማውም #የሲዳማ_ክልልነት ጥያቄን የሚወስነው ህዝበ ውሳኔ እንዲደረግ መጠየቅ ነው። በሀዋሳ የአገልግሎት መስጫ ተቋማት የተዘጉ ሲሆን ትራንስፖርት ሙሉ ለሙሉ አልተቋረጠም። መከላከያን ጨምሮ የክልሉ ፖሊስ አገልግሎት መስጫ ተቋማትን ለማስከፍት የሞከሩ ሲሆን፣ በአንዳድ አካባቢዎች ከወጣቶች ጋር በተፈጠረ ግጭት ሰዎች ተጎድተዋል። የስራ ማቆም አድማው ለሶስት ቀናት ይቀጥላል ተብሏል።

Via ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia