TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
218 files
4.4K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የአሜሪካ ኤምባሲ ማስጠንቀቂያ‼️

በኬንያ የአሜሪካ ኢምባሲ ከታማኝ ምንጮች አገኘሁት ባለው መረጃ መሰረት በምዕራባዊያን ላይ ጥቃት ሊፈፀም እንደሚችል #አስጠንቅቋል፡፡ ጥቃቱ በተለያዩ #የምስራቅ_አፍሪካ ሃገራትም ሊኖር እንደሚችል ኢምባሲው ገልጿል፡፡ በናይሮቢ በመናፈሻ እና በባህር ዳርቻዎች ላይ ባሉ ቦታዎች እና የውጭ ጎብኝዎች በሚበዙባቸው አካባቢዎች ጥቃት ሊፈጸም እንደሚችል አስጠንቅቋል፡፡ በተጨማሪ ብሪታንያ ዜጎቿ ወደ ሶማሊያ እና ኬንያ ድንበር እንዲሁም ወደ ባህር ዳርቻዎች አካባቢ እንዳይጓዙ የተጓዦች አማካሪ ገጿን አድሳለች፡፡

ምንጭ፦ አልጀዚራ
@tsegabwolde @tikvahethiopia