TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
የመውጫ ፈተና ዛሬ በጤና ትምህርት ፕሮግራሞች  መሰጠት ጀምሯል። ትምህርት ሚኒስቴር የሁለተኛው ዙር የመውጫ ፈተና ከዛሬ ካቲት 6/2016 ዓ.ም ጀምሮ መሰጠት እንደተጀመረ ገልጿል። በዛሬው እለት በጤና ፕሮግራሞች በተጀመረው ፈተና ጠዋት 15,440 ተማሪዎች በ23 የጤና ፕሮግራሞች የተፈተኑ ሲሆን ከሰዓት 14,807 ተማሪዎች በ13 ፕሮግራሞች ተፈትነዋል። ፈተናው በሁሉም የፈተና ማዕከላት ከተማ እየተሰጠ…
" ብሔራዊ መውጫ ፈተናውን ሁሉም በላቀ ውጤት አልፈዋል። ... 70% የማዕረግ ምሩቃን ናቸው " - አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በነገው እለት የካቲት 9 ቀን 2016 ዓ/ም 249 #የህክምና_ዶክተሮችን እንደሚያስመርቅ አሳውቋል።

ከነዚህ ተመራቂዎች መካከል 70 በመቶ የማዕረግ ምሩቃን ናቸው።

የብሔራዊ የመውጫ ፈተናውን ደግሞ ሁሉም ተመራቂዎች (100%) በላቀ ውጤት አልፈዋል።

ከዚህ በተጨማሪ ነገ 22 ተማሪዎች በአንስቴዥያ የህክምና ዘርፍ የሚመረቁ ይሆናል።

@tikvahethiopia
👏3.61K467🙏154🥰106🕊52😡29😭26😱20😢17