TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#የምርመራ_ሪፖርት

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ፤ በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ ወለጋ ዞን ጎቡ ሰዮ ወረዳ አኖ ከተማ በጥር 25/ 2015 ዓ.ም. በዋናነት #የሀገር_ውስጥ_ተፈናቃዮችን ኢላማ በማድረግ በተፈጸመ ጥቃት በሰው ሕይወት ፣ በአካልና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን በተመለከተ ከጥር 25 እስከ ጥር 27 ቀን 2015 ዓ.ም. ምስክሮችን፣ የመንግሥት አካላትን እና የተጎጂ ቤተሰቦችን በማነጋገር ምርመራ አድርጓል፡፡

ኮሚሽኑ የላከልን መግለጫ ከላይ ተያይዟል።

@tikvahethiopia
😢242👍141👎21🕊10😱43