TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ዛላንበሳ⬆️

ንመላእ ህዝቢ ትግራይ፣ ህዝቢ #ኤርትራን ህዝቢታት #ኢትዮጵያን እንኳዕ ንሓዱሽ ዓመት 2011 ዓ.ም ብሰላም ኣብፀሓኹም።

ኣብ #ዛላንበሳ ዝነበረ ሓፁር/ድፋዕ/ብኣባላት ምክልኻል ሰራዊት ኤርትራን ኢትዮጵያን ብኸምዚ ብሰላም ምፍራስ ጀሚሩ ኣሎ።

እዙይ ርክብ ኣሓት ህዝብታት ትግራይን ኤርትራን መላእ ህዝብታት ኢትዮጵያን ንምጥንኻር ዝለዓለ ትፅቢት ዝግበረሉ ተግባር እዩ።

ደጊምና ሰናይ ሓዱሽ ዓመት!
.
.
የኢትዮጵያና የኤርትራ ወታደራዊ አመራሮች ዛሬ ጳጉሜን 5 ቀን 2010 ዓም በዛላምበሳ ድምበር ተገናኝተዋል፡፡ኢትዮ ኤርትራ በመሬት ለማገናኘት ከሚያስችሉ መንገዶች አንዱ ዛላምባሳ ሲሆን በቅርቡ ስራ እንደሚጀምር በሁለቱም አገራት መሪዎች ስምምነት መደረጉ የሚታወስ ነው፡፡

🌼🌼መልካም አዲስ አመት🌼🌼

©የትግራይ ክልል መንግስት ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvavahethiopia