#update በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 በህገወጥ መንገድ መሬት በመውረር ግንባታ ያከናወኑ የተገኙ የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ።
fbc አረጋግጫለሁ እንዳለው በቁጥጥር ስር ከዋሉት የፖሊስ አባላት መካከል ዋና ሳጅን #ዘሪሁን_ወልዴ፣ ረዳት ሳጅን #አሸናፊ_ካንኮ፣ ረዳት ሳጅን #አግማስ_አንዱዓለም እና ረዳት ሳጅን #ሀብተማርያም_ጓንጉል ይገኙበታል።
በቀጣይነትም በህገወጥ የመሬት ወረራ ላይ ተሳትፈው የተገኙ የመንግስት አካላት፣ ባለሃብቶች እና ግለሰቦች ላይ የከተማ አስተዳደሩ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድም ተገልጿል።
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
fbc አረጋግጫለሁ እንዳለው በቁጥጥር ስር ከዋሉት የፖሊስ አባላት መካከል ዋና ሳጅን #ዘሪሁን_ወልዴ፣ ረዳት ሳጅን #አሸናፊ_ካንኮ፣ ረዳት ሳጅን #አግማስ_አንዱዓለም እና ረዳት ሳጅን #ሀብተማርያም_ጓንጉል ይገኙበታል።
በቀጣይነትም በህገወጥ የመሬት ወረራ ላይ ተሳትፈው የተገኙ የመንግስት አካላት፣ ባለሃብቶች እና ግለሰቦች ላይ የከተማ አስተዳደሩ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድም ተገልጿል።
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia