#update ‹‹ሰላም #ዋናው ትኩረታችን ነው፡፡›› ሲሉ የሽግግር አካል ኦነግ ሊቀመንበር አቶ #ገላሳ_ዲልቦ አስታወቁ፡፡ ለውጡ በመልካም መንገድ ላይ ነው የሚል እምነት እንዳላቸውም ገለጹ፡፡ ሊቀመንበሩ አቶ ገላሳ ዲልቦ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤በሀገሪቱ ችግሮች ቢስተዋሉም፤ የሚታይ ለውጥም አለ፡፡ ችግሩን ደግሞ ታግሎ መፍታት ይቻላል፡፡ ‹‹ህዝቡ ምን ይዛችሁ መጣችሁ የሚለን ከሆነ የህዝቡ ጥያቄ እንዳለ ሆኖ አንዱ ዋና ትኩረታችን ሰላም መሆኑን እገልጻለሁ፡፡ ሲሉ ሊቀመንበሩ አስታውቀዋል፡፡
via ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
via ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኮቪድ-19 ክትባት ሲገባ ቅድሚያ የሚሰጣቸው ዜጎች ...
ዶ/ር ሊያ ታደሰ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ፦
"የጤና ባለሞያዎችና ሰራተኞች እንዲሁም በተመሳሳይ ስራ መስክ ውስጥ ያሉ ፣ የህዝብ ትራንስፖርት ላይ አገልግሎት የሚሰጡ ፣ እድሜያቸው የገፋ ፣ ተጓዳኝ በሽታ ያለባቸው ፣ በስራቸው ምክንያት ተጋላጭ የሚሆኑ እንደ አስተማሪዎች ፣ የፀጥታ አካላት ዋና ዋናዎቹ ናቸው።
እንደ ሀገር ክትባቱን ለማምጣት እና ተደራሽ ለማድረግ ዘርፈ ብዙ ስራዎች እየተሰሩ ሲሆን በምን ያህል ፍጥነት ክትባቱ ይዳረሳል የሚለው እየተሰራ ያለው እቅድ እንዳለ ሆኖ በዓለም አቀፍ የክትባት አምራቾች አቅርቦት መጠን የሚወሰን ሲሆን ክትባቱ ቢመጣም በሚቀጥለው 1 ዓመት ውስጥ ሁሉንም ማህበረሰብ ማዳረስ ስለማይቻል አሁንም #ዋናው_ትኩረታችን የመከላከል ስራዎችን አጠንክረን መቀጠል ነው መሆን ያለበት።"
@tikvahethiopia @tikvahethopiaBOT
ዶ/ር ሊያ ታደሰ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ፦
"የጤና ባለሞያዎችና ሰራተኞች እንዲሁም በተመሳሳይ ስራ መስክ ውስጥ ያሉ ፣ የህዝብ ትራንስፖርት ላይ አገልግሎት የሚሰጡ ፣ እድሜያቸው የገፋ ፣ ተጓዳኝ በሽታ ያለባቸው ፣ በስራቸው ምክንያት ተጋላጭ የሚሆኑ እንደ አስተማሪዎች ፣ የፀጥታ አካላት ዋና ዋናዎቹ ናቸው።
እንደ ሀገር ክትባቱን ለማምጣት እና ተደራሽ ለማድረግ ዘርፈ ብዙ ስራዎች እየተሰሩ ሲሆን በምን ያህል ፍጥነት ክትባቱ ይዳረሳል የሚለው እየተሰራ ያለው እቅድ እንዳለ ሆኖ በዓለም አቀፍ የክትባት አምራቾች አቅርቦት መጠን የሚወሰን ሲሆን ክትባቱ ቢመጣም በሚቀጥለው 1 ዓመት ውስጥ ሁሉንም ማህበረሰብ ማዳረስ ስለማይቻል አሁንም #ዋናው_ትኩረታችን የመከላከል ስራዎችን አጠንክረን መቀጠል ነው መሆን ያለበት።"
@tikvahethiopia @tikvahethopiaBOT
👍1