TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ‹‹ሰላም #ዋናው ትኩረታችን ነው፡፡›› ሲሉ የሽግግር አካል ኦነግ ሊቀመንበር አቶ #ገላሳ_ዲልቦ አስታወቁ፡፡ ለውጡ በመልካም መንገድ ላይ ነው የሚል እምነት እንዳላቸውም ገለጹ፡፡ ሊቀመንበሩ አቶ ገላሳ ዲልቦ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤በሀገሪቱ ችግሮች ቢስተዋሉም፤ የሚታይ ለውጥም አለ፡፡ ችግሩን ደግሞ ታግሎ መፍታት ይቻላል፡፡ ‹‹ህዝቡ ምን ይዛችሁ መጣችሁ የሚለን ከሆነ የህዝቡ ጥያቄ እንዳለ ሆኖ አንዱ ዋና ትኩረታችን ሰላም መሆኑን እገልጻለሁ፡፡ ሲሉ ሊቀመንበሩ አስታውቀዋል፡፡

via ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኮቪድ-19 ክትባት ሲገባ ቅድሚያ የሚሰጣቸው ዜጎች ...

ዶ/ር ሊያ ታደሰ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ፦

"የጤና ባለሞያዎችና ሰራተኞች እንዲሁም በተመሳሳይ ስራ መስክ ውስጥ ያሉ ፣ የህዝብ ትራንስፖርት ላይ አገልግሎት የሚሰጡ ፣ እድሜያቸው የገፋ ፣ ተጓዳኝ በሽታ ያለባቸው ፣ በስራቸው ምክንያት ተጋላጭ የሚሆኑ እንደ አስተማሪዎች ፣ የፀጥታ አካላት ዋና ዋናዎቹ ናቸው።

እንደ ሀገር ክትባቱን ለማምጣት እና ተደራሽ ለማድረግ ዘርፈ ብዙ ስራዎች እየተሰሩ ሲሆን በምን ያህል ፍጥነት ክትባቱ ይዳረሳል የሚለው እየተሰራ ያለው እቅድ እንዳለ ሆኖ በዓለም አቀፍ የክትባት አምራቾች አቅርቦት መጠን የሚወሰን ሲሆን ክትባቱ ቢመጣም በሚቀጥለው 1 ዓመት ውስጥ ሁሉንም ማህበረሰብ ማዳረስ ስለማይቻል አሁንም #ዋናው_ትኩረታችን የመከላከል ስራዎችን አጠንክረን መቀጠል ነው መሆን ያለበት።"

@tikvahethiopia @tikvahethopiaBOT
👍1