TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ባህር ዳር‼️

ባለፉት ሁለት ሳምንታት በባህርዳር ከተማ ተጠልለው የሚገኙ የቡሌ ሆራ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች መፍትሄ እንዲሰጣቸው ለመጠየቅ ዛሬ ሰልፍ በወጡበት ወቅት ከፖሊስ ጋር #ተጋጭተዋል

ግጭቱ የተፈጠረው ተማሪዎቹ ከመንግስት ባለስልጣናት ጋር ያደረጉት ውይይት #ካለውጤት መጠናቀቁን ተከትሎ መከፋታቸውን ሀይል በተሞላበት ሁኔታ መግለጽ በመጀመራቸው ነው።

መንግስት ተማሪዎቹ ወደ ቡሌሆራ ተመልሰው መሄድ እንዳለባቸው የገለጸ ሲሆን፤ ተማሪዎቹ በአማራ ክልል በሚገኙ ዩንቨርስቲዎች እንመደብ በማለት ጠይቀዋል። ተማሪዎቹ ባለፉት ሳምንታት በተደጋጋሚ ጥያቄያቸውን በሰልፍ ማቅረባቸው ይታወሳል።

via elu
@tsegabwolde @tikvahethiopia