TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ከተራ

በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ በየዓመቱ ጥር 10 ቀን የሚውለው የከተራ በዓል በድምቀት ተከብሮ ውሏል።

በክልል፣ ዞን፣ ወረዳ ደረጃ የሚገኙ የቲክቫህ አባላት በዓሉ በሰላም ተከብሮ መዋሉን እንዲሁም የበዓሉን ድባብ የሚያሳዩ ፎቶዎችን እያጋሩ ይገኛሉ።

www.tikvahethiopia.net በመግባት በአካባቢያችሁ የበዓል ድባብ ፎቶዎችን ማስቀመጥ ትችላላችሁ።

@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBO
#ከተራ #ጥምቀት

መንግስት የዘንድሮ ዓመት የከተራ እና የጥምቀት በዓል በመላው ሀገሪቱ #በሰላም ተከብሮ መጠናቀቁን አሳውቋል።

የበዓላቱን በሰላም መጠናቀቅ አስመልክቶ ዛሬ ማምሻውን በኮሚኒኬሽን አገልግሎት በኩል መግለጫ ያወጣው መንግሥት ፤ የከተራ እንዲሁም የጥምቀት በዓላት በድምቀት እና በሰላም እንዲጠናቀቁ ላደረጉ አካላት በሙሉ ምስጋና አቅርቧል።

@tikvahethiopia
👍819147👎85🙏83🕊62🤔17🥰15😱13😢13
መላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን በሙሉ እንኳን ለ2017 ዓ/ም የጥምቀት #ከተራ በዓል አደረሳችሁ !

መልካም በዓል !

@tikvahethiopia
91.24K🙏194👏31😡29🥰26🕊15😭14😱4🤔3