ተፈናቃዮች ወደቄያቸው ተመልሰዋል...
በሲዳማ ዞን ሁላ ወረዳ በነበረ #ኹከት የተፈናቀሉ 900 ሰዎች ወደ ቀያቸው መመለሳቸውን የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ከረዩ ጌታሁን ለዶይቼ ቬለ ተናገሩ። መኖሪያ ቤታቸው በመቃጠሉ በጊዜያዊ መጠለያ አርፈዋል፤ ዱቄትና ዘይት ጨምሮ የለት ርዳታ ተከፋፍሏል።
ዋና አስተዳዳሪ አቶ #ከረዩ_ጌታሁን እንዳሉት በሁላ ወረዳ በገጠር 137 ቤቶች ተቃጥለው 81 በአካባቢው ነዋሪዎች እንደገና ተሰርተዋል። በከተማ 78 ቤቶች ሲዘረፉ ሁለት ቤቶች ተቃጥለዋል። 517 የቀንድ ከብቶች ተዘርፈው ለማስመለስ ጥረት እየተደረገ ነው ብለዋል።
Via #እሸት_በቀለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሲዳማ ዞን ሁላ ወረዳ በነበረ #ኹከት የተፈናቀሉ 900 ሰዎች ወደ ቀያቸው መመለሳቸውን የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ከረዩ ጌታሁን ለዶይቼ ቬለ ተናገሩ። መኖሪያ ቤታቸው በመቃጠሉ በጊዜያዊ መጠለያ አርፈዋል፤ ዱቄትና ዘይት ጨምሮ የለት ርዳታ ተከፋፍሏል።
ዋና አስተዳዳሪ አቶ #ከረዩ_ጌታሁን እንዳሉት በሁላ ወረዳ በገጠር 137 ቤቶች ተቃጥለው 81 በአካባቢው ነዋሪዎች እንደገና ተሰርተዋል። በከተማ 78 ቤቶች ሲዘረፉ ሁለት ቤቶች ተቃጥለዋል። 517 የቀንድ ከብቶች ተዘርፈው ለማስመለስ ጥረት እየተደረገ ነው ብለዋል።
Via #እሸት_በቀለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia