TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ተፈናቃዮች ወደቄያቸው ተመልሰዋል...

በሲዳማ ዞን ሁላ ወረዳ በነበረ #ኹከት የተፈናቀሉ 900 ሰዎች ወደ ቀያቸው መመለሳቸውን የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ከረዩ ጌታሁን ለዶይቼ ቬለ ተናገሩ። መኖሪያ ቤታቸው በመቃጠሉ በጊዜያዊ መጠለያ አርፈዋል፤ ዱቄትና ዘይት ጨምሮ የለት ርዳታ ተከፋፍሏል።

ዋና አስተዳዳሪ አቶ #ከረዩ_ጌታሁን እንዳሉት በሁላ ወረዳ በገጠር 137 ቤቶች ተቃጥለው 81 በአካባቢው ነዋሪዎች እንደገና ተሰርተዋል። በከተማ 78 ቤቶች ሲዘረፉ ሁለት ቤቶች ተቃጥለዋል። 517 የቀንድ ከብቶች ተዘርፈው ለማስመለስ ጥረት እየተደረገ ነው ብለዋል።

Via #እሸት_በቀለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia