TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#AddisAbaba #እድታውቁት

" ነገ ህዳር 22 ቀን 2016 ዓ/ም የመሬት ውስጥ የኤሌክትሪክ መስመሮች ጥገና ስለሚከናወን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ሙሉ በሙሉና በከፊል ይቋረጣል " ሲል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሳውቋል።

የመሬት ውስጥ የኤሌክትሪክ መስመሮች ጥገና የሚከናወነው ከጧቱ 12፡00 ሰዓት እስከ ቀኑ 11፡00 ሰዓት ድረስ እንደሆነ አገልግሎቱ ገልጿል።

በዚህም ፦
-  ሜክሲኮ ደብረወርቅ ሕንጻ፣
- ለገሐር ጀርባ፣
- ለገሐር አሸዋ ተራ፣
- ኤግዝቢሽን ሴንተር፣
- ፍላሚንጎ፣
- ኦሎምፒያ፣
- ደንበል፣
- ደንበል ጀርባ፣
- ፐርፕል  ካፌ፣
- ቦሌ ማተሚያ ቤት፣
- ተወካዮች ምክር ቤት መኖሪያ፣
- ፒኮክ መናፈሻ፣
- አስቴር ቡና፣
- ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣
- ኮካኮላ፣
- ኢዩበልዩ ቤተ መንግስ፣
- ኢትዮጵያ ሆቴል፣
- ኢቢሲ፣
- ቤተዛታ ሆስፒታል፣
- ኦሮሚያ ባሕል ማዕከል ጀርባ፣
- ጊዮን ሆቴል፣
- እስጢፋኖስ ድልድይ አካባቢ፣
- ኃይለ ዓለም ሕንጻ እና አካባቢዎቻቸው የኤሌክትሪክ ኃይል ሙሉ በሙሉና በከፊል እንደሚቋረጥ ተገልጿል።

" ደንበኞች አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ " ሲል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሳስቧል።

@tikvahethiopia
🙏463😡200127😭54🕊26👏24🥰23😱23😢10🤔1
#እድታውቁት #አዲስአበባ

አጠቃላይ በ571 የአዲስ አበባ ከተማ አካባቢዎች " የተለያዩ ሥራዎች (ጥገናና የመልሶ ግንባታ ስራ) ለማከናወን ሲባል የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሳውቋል።

በተለዩት አካባቢዎች ላይ የኤሌክትሪክ አገልግሎት የሚቋረጠው እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ሲሆን የሚቋረጥበትን ሰዓት እንዲሁም ቀናት በዝርዝር ይፋ አድርጓል።

@tikvahethiopia
😡357119🙏84😭23👏21😱11🕊10🤔8😢7