"እኛ የዛሬዎቹ መሪዎች ይኸቺን ታሪካዊ አገር ልትሰምጥ ነው ከተባለችበት አዘቅት ውስጥ አውጥተን የልጆቿ ኩራት እና ክብር እናደርጋታለን? ወይስ በ21ኛው ክፍለ ዘመን ውስጥ መሆናችንን ዘንግተን እርስ በርሳችን በርስት እና ጉልት #እየተፋጀን የልጆቻችን #ማፈሪያ እና የዓለም #መሳቂያ እናደርጋታለን?"
▪️▪️ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ▪️▪️
@tsegabwolde @tikvahethiopia
▪️▪️ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ▪️▪️
@tsegabwolde @tikvahethiopia