TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
218 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
"ማንም ረግጦ የወጣ አባት የለም!"

የኦሮሚያ ቤተ ክህነት ፅ/ቤትን ለማቋቋም እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ከነበሩ አካላት ጋር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ውይይት ይካሄድ በነበረበት ወቅት ማንም ረግጦ የወጣ አባት እንዳልነበረ የስብከተ ወንጌልና የሃዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ ኃላፊ አስታውቀዋል። ረግጠው ወጥተዋል ከተባሉት የቅዱስ ሲኖዶስ አባል አንዱ የሆኑት ብፁህ አቡነ ዲዎስቆሮስም ለVOA በሰጡት ቃል የተባለው እውነት አይደለም በሲኖዶስ ስብሰባ ተረግጦ አይወጣም ብለዋል።

ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መካንን👇

"...ስምምነት ላይ ደርሰን ነበር፤ ነገር ግን የወጣው መግለጫ እኛ ያልጠበቅነውና ከተነጋገርነው ውጪ ነው። አሁንም በዚህ ጉዳይ ላይ ከአባቶች ጋር #እየተነጋገርን ስለሆነ ምንም ልል አልችልም።"

NB. ከላይ ያለው ፅሁፍ ከቀናት በፊት በፌስቡክ እና በቴሌግራም ሲሰራጭ የነበረ ነው!

@tsegabwolde @tikvahethiopia