"ማንም ረግጦ የወጣ አባት የለም!"
የኦሮሚያ ቤተ ክህነት ፅ/ቤትን ለማቋቋም እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ከነበሩ አካላት ጋር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ውይይት ይካሄድ በነበረበት ወቅት ማንም ረግጦ የወጣ አባት እንዳልነበረ የስብከተ ወንጌልና የሃዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ ኃላፊ አስታውቀዋል። ረግጠው ወጥተዋል ከተባሉት የቅዱስ ሲኖዶስ አባል አንዱ የሆኑት ብፁህ አቡነ ዲዎስቆሮስም ለVOA በሰጡት ቃል የተባለው እውነት አይደለም በሲኖዶስ ስብሰባ ተረግጦ አይወጣም ብለዋል።
ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መካንን👇
"...ስምምነት ላይ ደርሰን ነበር፤ ነገር ግን የወጣው መግለጫ እኛ ያልጠበቅነውና ከተነጋገርነው ውጪ ነው። አሁንም በዚህ ጉዳይ ላይ ከአባቶች ጋር #እየተነጋገርን ስለሆነ ምንም ልል አልችልም።"
NB. ከላይ ያለው ፅሁፍ ከቀናት በፊት በፌስቡክ እና በቴሌግራም ሲሰራጭ የነበረ ነው!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኦሮሚያ ቤተ ክህነት ፅ/ቤትን ለማቋቋም እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ከነበሩ አካላት ጋር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ውይይት ይካሄድ በነበረበት ወቅት ማንም ረግጦ የወጣ አባት እንዳልነበረ የስብከተ ወንጌልና የሃዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ ኃላፊ አስታውቀዋል። ረግጠው ወጥተዋል ከተባሉት የቅዱስ ሲኖዶስ አባል አንዱ የሆኑት ብፁህ አቡነ ዲዎስቆሮስም ለVOA በሰጡት ቃል የተባለው እውነት አይደለም በሲኖዶስ ስብሰባ ተረግጦ አይወጣም ብለዋል።
ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መካንን👇
"...ስምምነት ላይ ደርሰን ነበር፤ ነገር ግን የወጣው መግለጫ እኛ ያልጠበቅነውና ከተነጋገርነው ውጪ ነው። አሁንም በዚህ ጉዳይ ላይ ከአባቶች ጋር #እየተነጋገርን ስለሆነ ምንም ልል አልችልም።"
NB. ከላይ ያለው ፅሁፍ ከቀናት በፊት በፌስቡክ እና በቴሌግራም ሲሰራጭ የነበረ ነው!
@tsegabwolde @tikvahethiopia