TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63K photos
1.61K videos
216 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የቼራሊያ ሰራተኞች⬇️

በአቃቂ ክፍለ ከተማ አቃቂ መሿለኪያ ድልድይ በደራሽ ጎፍ መሙላቱን ተከትሎ የቼራሊያ የሰራተኞች ሰርቪስ በደራሽ ጎርፍ ተውጦ ነበር።

የአዲስ አበባ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ባለስልጣን የኮሙኒዩኒኬሽን ጉዳዮች የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ስለሽ ተስፋዬ የሰራተኞች ሰርቪስ ሰራተኖቹን እንደጫነ በውሃ የተሸፈመነ ሲሆን፥ የባለስልጣኑ ጠላቂ የነፍስ አድን ባለሙያዎች በሰው #ህይወት ላይ ጉዳት ሳይደርስ የጠለቁትን ሰዎች #ማውጣታቸውን አስታውቀዋል። እንዲሁም በደራሽ ጎርፉ ተውጦ የነበረው ሰርቪስ #እንደወጣ ባለሙያው ለFBC ተናግረዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia