TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.3K photos
1.62K videos
218 files
4.4K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
4ኛው አመት የTIKVAH-ETH የትምህርት ቁሳቁሶችን የማሰባሰብ ዘመቻ በይፋ ተጀምሯል።

ሀዋሳ እና አካባቢዋ ለምትገኙ ኢትዮጵያዊያን!

◾️ከ1ኛ ክፍል - 12ኛ ክፍል ያሉ ማንኛውም አይነት የትምህርት መፅሀፍት መለገስ ትችላላችሁ።

.በየትኛውም ቋንቋ የተዘጋጁ መፅሀፍት መሆን ይችላሉ

◾️የተለያዩ የትምህርት ቁሶችን (እስክርቢቶ፣ እርሳስ፣ ደብተር...) መለገስ ትችላላችሁ።

ይህን የሀገር ግንባታ ስራ የሚያስተባብሩት ወጣቶች በየትኛውም ቦታ መጥተው ሊቀበሏቹ ይችላሉ⬇️

*0926429534(ተስፋማሪያም @Physicaltes)
*0935932153(ብስራት @EATTB)
*0916424992(ጌትነት @Getzone)
*0934727411(ዮርዳኖስ)

📌ባለፉት 3 ዓመታት የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች ላደረጋችሁት መልካም እና ትልቅ ስራ ምስጋና ይድረሳችሁ።

#እስከ ነሀሴ 25
TIKVAH-ETH ከአለን ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
4ኛው አመት የTIKVAH-ETH የትምህርት ቁሳቁሶችን የማሰባሰብ ዘመቻ በይፋ ተጀምሯል።

ሀዋሳ እና አካባቢዋ ለምትገኙ ኢትዮጵያዊያን!

◾️ከ1ኛ ክፍል - 12ኛ ክፍል ያሉ ማንኛውም አይነት የትምህርት መፅሀፍት መለገስ ትችላላችሁ።

.በየትኛውም ቋንቋ የተዘጋጁ መፅሀፍት መሆን ይችላሉ

◾️የተለያዩ የትምህርት ቁሶችን (እስክርቢቶ፣ እርሳስ፣ ደብተር...) መለገስ ትችላላችሁ።

ይህን የሀገር ግንባታ ስራ የሚያስተባብሩት ወጣቶች በየትኛውም ቦታ መጥተው ሊቀበሏቹ ይችላሉ⬇️

*0926429534(ተስፋማሪያም @Physicaltes)
*0935932153(ብስራት @EATTB)
*0916424992(ጌትነት @Getzone)
*0934727411(ዮርዳኖስ)

📌ባለፉት 3 ዓመታት የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች ላደረጋችሁት መልካም እና ትልቅ ስራ ምስጋና ይድረሳችሁ።

#እስከ ነሀሴ 25
TIKVAH-ETH ከአለን ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የመንግስት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የቅበላ መርሓ ግብር ይፋ ሆኗል። በዚህ መሰረት ነባር ተማሪዎች #እስከ መስከረም 25 ቀን ድረስ የሚገቡ ሲሆን፥ አዳዲስ ተማሪዎች ደግሞ ከመስከረም 25 እስከ መስከረም 29 ድረስ ምዝገባ ያከናውናሉ ተብሏል፡፡ ሁሉም የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጥቅምት 3 ቀን 2012 ዓ.ም መደበኛ ትምህርት ይጀምራሉ፡፡ እንዲሁም በዘንድሮው ዓመት ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚገቡ ተማሪዎች ምደባ እስከ መስከረም 19 እንደሚጠናቀቅ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትሯ ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማርያም አስታውቀዋል፡፡

Via FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia