TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63K photos
1.61K videos
216 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ኢትዮጵያ_ታምርት_ኤክስፖ2017

#ትፈለጋላችሁ

ጥራት እና ተወዳዳሪ ምርት ካሎት ይፈለጋሉ !
ለየት ያለ እና ጥራት ያለዉ ምርት ያላችሁ ትፈለጋላችሁ!

ማንኛዉም ልዩ፤ ጥራትና ተወዳዳሪ ምርት ያላቸው አምራቾችና ኢንዱስትሪዎች በ #ኢትዮጵያ_ታምርት ኤክስፖ 2017 ላይ እንድትሳተፉ ተጋብዛችኋል።

የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ከሚያዝያ 25 እስከ 29/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል።

በዚህ ኤክስፖ መሳተፍ የምትፈልጉ በሙሉ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ።

📞 ለበለጠ መረጃ በ 0906555552 ወይም 0988080808 ይደውሉ

#ኢትዮጵያታምርት   #ኢንዱስትሪሚኒስቴር
38🙏8😢3🕊3
በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አዘጋጅነት በሚዘጋጀው የኢትዮጵያ ታምርት ሩጫ እና ኤክስፖ ተጋብዘዋል

📱 ሩጫው መቼ ነው ?

የኢትዮጵያ ታምርት  የ10 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ መነሻውን መስቀል አደባባይ አድርጎ መስቀል አደባባይ የሚጠናቀቅ ሲሆን #ሚያዚያ_19 /2017 ዓ.ም ይከናወናል።

በዚህ ሩጫ ውድድር ፦
1ኛ ለሚወጡ 300,000 ሺህ ብር
2ኛ ለሚወጡ 200,000 ሺህ ብር
3ኛ ለሚወጡ 100,000 ሺህ ብር ሽልማት ተዘጋጅቷል።

በሁለቱም ፆታ እስከ 10ኛ የሚወጡ አሸናፊዎችም #በሽልማት ይንበሸበሻሉ!

🎽 ቲሸርቱን ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያገኙታል
📞 ለበለጠ መረጃ 0975070707

⚙️ የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ መቼ ነው ?

የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ከሚያዝያ 25 እስከ 29/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል።

ማንኛዉም ልዩ፤ ጥራትና ተወዳዳሪ ምርት ያላቸው አምራቾችና ኢንዱስትሪዎች በ #ኢትዮጵያ_ታምርት ኤክስፖ 2017 ላይ እንድትሳተፉ ተጋብዛችኋል።

📞 ለበለጠ መረጃ በ 0906555552 ወይም 0988080808 ይደውሉ

#ኢትዮጵያታምርት   #ኢንዱስትሪሚኒስቴር
47🙏18🕊9🤔5😢3😭3😡3🥰2😱2