TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ኢመደኤ

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢመደኤ) ወደ ሀገር ዉስጥ በሚገቡ እና ከሀገር በሚወጡ የቴክኖሎጂ እቃዎች ላይ ከአጋር አካላት ጋር የተቀናጀ የደህንነት ቁጥጥር በማድረግ ብሔራዊ ጥቅምን የማስጠበቅ ሥራ መስራቱን ገለጸ፡፡ የኢመደኤ የሴኪዩሪቲ ክሊራንስ ማዕከል ሃላፊ አቶ መስፍን ሙሉነህ እንደገለጹት ኤጀንሲዉ በ2011 በጀት አመት የተለያዩ በገንዘብ የማይተመን ጥቃት ሊያደርሱ የሚችሉ መሳሪያዎች ወደ ሃገር ዉስጥ እንዳይገቡ ቅድመ ቁጥጥር በማድረግ በቴክኖሎጂዎቹ አማካኝነት የሚከሰቱ የተጋላጭነት ስጋት እና ጥቃት በመግታት ብሔራዊ ሠላምን በማረጋገጥ ረገድ ከፍተኛ ስራ መሰራት መቻሉን ገልጸዋል፡፡

Via #AMN
@tsegabwoldw @tikvahethiopia