TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ቪድዮ ፦ በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ፤ " የጋፋት የህዋ ምህንድስ እና ልማት ማዕከል " ከ20 ሺህ ጫማ ከፍታ በላይ መጓዝ የሚችል ሮኬት አስወንጭፏል።

ዩኒቨርሲቲው " አፄ ቴዎድሮስ 2015 " የሚል ስያሜ የተሰጣትን ሮኬት ከ20 ሺህ ጫማ ከፍታ በላይ በማስወንጨፍ ስኬታማ ሙከራ ማድረጉን አሳውቋል።

" የጋፋት የህዋ ምህንድስና ልማት ማዕከል " ከዚህ ቀደምም ተመሳሳይ ሙክራ ያደረገ ሲሆን ይኸኛው ሙከራ ግን ከዚህ በፊት ከተደረጉ ሙከራዎች የተሻለ ምርምር የተደረገበት መሆኑን አሳውቋል።

ቪድዮ ፦ አሚኮ

#ደብረታቦር_ዩኒቨርሲቲ #አፄቴዎድሮስ2015

Via @tikvahuniversity
👍3.2K265👎136🙏59😱47🕊30🥰19😢14