TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ የሰኔ 16 የቦምብ ጥቃትን በመሩ፣ ባቀነባበሩና የፋይናንስ ድጋፍ ባደረጉ ግለሰቦች ላይ ሲያካሂድ የቆየውን ምርመራ #አጠናቋል። በዚህም መሰረት ጥቃቱን በማቀነባበር፣ በመምራትና በፋይናንስ በመደገፍ የተሳተፉ ግለሰቦች ማንነትና የምርመራ #ውጤቱን አስመልክቶ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ በሚቀጥለው ሳምንት #መግለጫ እንደሚሰጥ የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ #ብርሃኑ_ጸጋዬ ተናግረዋል።

©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ጨፌ ኦሮሚያ ለሁለት ቀናት ሲያካሂድ የነበረውን 9ኛ መደበኛ ስብሰባ በዛሬው እለት #አጠናቋል። በትናንትናው እለት 9ኛ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ የጀመረው ጨፌው በዛሬው ውሎውም የተለያዩ ሹመቶችን እና አዋጅ በማጽደቅ ተጠናቋል። ጨፌው የኦሮሚያ ህብረት ስራ ማህበራት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ እና የ290 ዳኞችን ሹመትም ተቀብሎ ከኦሮሚያ ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

Via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia