TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
218 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ለተጎዱ የጌዲኦ ወገኖቻችን የጤና ድጋፍ ለመስጠት ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ-አቤት የተላከው የሕክምና ቡድን የሶስት ሣምንት አገልግሎቱን #አጠናቆ ተመልሷል።

Via @SPMMC (ይህን የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የቴሌግራን ገፅ በመቀላቀል ተጨመሪ መረጃዎችን ያግኙ)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የቀረቡለትን ጉዳዮች የመለየት ተግባር እያከናወነ መሆኑን ገለጸ። ኮሚሽኑ የዝግጅት ምዕራፉን #አጠናቆ ወደ ትግበራ ምዕራፍ በመስከረም ወር 2012 ዓ.ም እንደሚገባም አስታውቋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia