TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አምዶም ታሰረ

ኢሳት(ESAT)...

"አምዶም ገብረስላሴ #ታሰረ። ባለፈው ቅዳሜ በመቀሌ በተካሄደው ስብሳባ አቶ በረከት ስሞኦን እና የሕወሓት ባለስልጣናትን የተቸው አምዶም ገብረስላሴ ታሰረ። ለኢሳት በደረሰው መረጃ መሰረት #የአረና የሕዝብ ግኑኝነት ሃላፊ አቶ አምዶም ገብረስላሴ በቁጥጥር ስር የዋለው መቀሌ ፕላኔት ሆቴል በተባለው አካባቢ ሲሆን፣ ሰው ደብድበሃል በሚል መታሰሩንም መረዳት ተችሏል። አምዶም መቀሌ አዲሸንዲህ በተባለ ቦታ እንደታሰረ የኢሳት ምንጮች ገልጸዋል። አምዶም ገብረስላሴ ባለፈው ቅዳሜ በመቀሌ ዩኒቨርስቲ በተካሄደው ሰብሰባ የሕወሃትን ባለስልጣናት ሲተች ንግግሩ እንዲቋርጥ መደረጉም ይታወሳል።"
.
.
የአረናው #አብርሃ_ደስታ በፌስቡክ ገፁ...

"ዓምዶም #ሰላም ነው! ደሕና እደሩ!"

@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
"የጦርነት እና የጥላቻ ንግግሮችን #እቃወማለሁ። "ሌላውን" ህዝብ በመሳደብ የሚገኝ "ጀግንነት" ይቅርብኝ። የሚያለማኝን ሰላም ትቼ የሚያጠፋኝን ግጭት አልመኝም። ሰው ሁሉ ወገኔ ነው። ለጥላቻ ሳይሆን ለህዝብ ፍቅር አሜን በሉ። አሜን!" #አብርሃ_ደስታ

@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የጦርነት እና የጥላቻ ንግግሮችን #እቃወማለሁ። "ሌላውን" ህዝብ በመሳደብ የሚገኝ "ጀግንነት" ይቅርብኝ። የሚያለማኝን ሰላም ትቼ የሚያጠፋኝን ግጭት አልመኝም። ሰው ሁሉ ወገኔ ነው። ለጥላቻ ሳይሆን ለህዝብ ፍቅር አሜን በሉ። አሜን!" #አብርሃ_ደስታ

@tsegabwolde @tikvahethiopia