TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የኢትዮጵያ አየር መንገድ⬆️

የኦሮሞ #አባ_ገዳዎች በኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉብኝት ማድረጋቸው ተሰማ። አባ ገዳዎቹ በመቂ ባቱ ህብረት ስራ ማህበር የተመዘገበውን ስኬት በሁሉም መስኮች ላይ ለማስቀጠል ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን ሙሉ ለሙሉ በሀገር ውስጥ ለመተካት የሚቻልበትን ሁኔታዎች ላይ ምክክር አድርገዋል ተብሏል።

©Dw Amharic
ፎቶ፦ የኢትዮጵያ አየር መንገድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጉጂ ኦሮሞ አባ ገዳዎች🕊

የደቡብ ዞን የኦነግ ጦር የጉጂ ኦሮሞ #አባ_ገዳዎች ያቀረቡለትን #የሰላም_ጥሪ ተቀበለ። የጉጂ ዞን የኦነግ ጦር አባ ገዳዎች ባወጁት የሰላም ሳምንት ወቅት የቀረበለትን የሰላም ጥሪ ተቀብሎ በትናንትናው እለት ወደ ሰላማዊ ትግል መመለሱ ታውቋል። የጉጂ አባ ገዳዎች ባሳለፍነው ሳምንት አውጀውት የነበረው የሰላም ሳምንት በዚህኛውም ሳምንት እንዲቀጥል ተወስኗል፡፡

Via Ahadu Radio
@tsegabwolde @tikvahethiopia