TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ከሚላት⬆️

"....ካሚላት ናት። "ስለወደድኳት ረጨኋት" ያለ #አሲድ ደፊ ወንጀለኛ የልጅነት ገጿን፣ ቀለሟን፣ ውበቷን ገፏታል።የህዝብ ርብርብ ሆኖ እንጂ ህይወቷ ንም ሊነጥቅ የሚችል ጥቃት ነበር። ዛሬ በዚህ ምስል እንደሚታየው በሀገሯ መሪ እቅፍ ውስጥ ፈገግታዋ ብቻ ነው የሚታየኝ። በጥንካሬዋ የተቀዳጀችው ውበት ነው ያበራብኝ። ዓብይ በደረሱበት አሻራና ድካ ይተዋሉ። ወጣት ኢትዮጵያውያን በብሩህ መንፈስ ይከተሉታል። መልካም ነገር ፅናት ይጠይቃል፤ ዳርቻ የሌለው ትዕግስት ግድ ይላል። ዐብይ ካሚላን አቋጥረው በማቀፍ ሁላችንንም #አቅፈውናል። እናመሰግናለን። መልካም ጉብኝት ይሁንልዎ! ካሚላም መልዕክታችን ይድረስሽ፦ከዚህ ሁሉ በኋላ ለህይወት ያለሽ ጉጉትና ህይወትሽን እየመራሽበት ያለው ውበት በርካታ ብስጩ ተስፋቆራጭ፣ ተጨናቂና ተካዦችን አንገታቸውን ቀና እንደዲያደርጉና ለህይወታቸው ትርጉም እንዲፈልጉ ያተጋል።"

©ጋዜጠኛ አለምነህ ዋሴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🕊1