TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለፕሮፌሰር #አስመሮም_ለገሰ የክብር ዶክትሬት ሰጥቷል፡፡ ፕሮፌሰር አስመሮም በገዳ ስርዓት ላይ ባደረጉት ጥናትና ምርምር ይታወቃሉ፡፡ ፕሮፌሰሩ በገዳ ስርዓት ላይ ከጻፉት መጽሐፍት Gada: Three Approaches to the Study of African Society እና OROMO DEMOCRACY: An Indigenous African Political System እንደሚጠቀሱ የኦሮሚያ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ዘግቧል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#OSA_2019

ታዋቂው ባለሃብት አቶ ድንቁ ደያስ ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው የOSA conference ላይ ተገኝተው ለታዋቂው ምሁር ዶ/ር #ገመቹ_መገርሳና ለባለቤታቸው ዶ/ር አኒሳ የግማሽ ሚሊዮን ብር ስጦታ አበርክተዋል። በተጨማሪም ለታዋቂው ምሁርና የገዳ ተመራማሪ ፕሮፌሰር #አስመሮም_ለገሰ የ200,000 ብር ስጦታ አበርክተዋል።

Via THE FINFINNE INTERCEPT
@tsegabwolde @tikvahethiopia