TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#አርብ_ምንጭ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአርባ ምንጭ ከተማ በተካሄደ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር እየተሳተፉ ነው። በዛሬው ዕለት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚካሄደው የ200 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ ዝግጅቱ ተጠናቆ ዜጎች በየአቅራቢያቸው የዛፍ ችግኞችን በመትከል ላይ ናቸው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በአርባ ምንጭ ከተማ በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ተሳትፈዋል፡፡ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብሩ በመላ አገሪቱ እስከ ምሽቱ 12፡00 ሰዓት ድረስ እንደሚቀጥል ታውቋል፡፡

Via ebc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አርብ_ምንጭ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአርባ ምንጭ ከተማ በተካሄደ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር እየተሳተፉ ነው። በዛሬው ዕለት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚካሄደው የ200 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ ዝግጅቱ ተጠናቆ ዜጎች በየአቅራቢያቸው የዛፍ ችግኞችን በመትከል ላይ ናቸው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በአርባ ምንጭ ከተማ በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ተሳትፈዋል፡፡ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብሩ በመላ አገሪቱ እስከ ምሽቱ 12፡00 ሰዓት ድረስ እንደሚቀጥል ታውቋል፡፡

Via ebc
@tsegabwolde @tikvahethiopia