TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሰናይ ተግባር ! የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎች "ደማችንን ለወገናችን"

ኢትዮጵያ ቡና

#ነገን_እናፍቃለው ነገ ህዳር ሦስት በቢጫ እና በቡኒው አርማ ተውበው በድንቅ ዝማሬቸው ታጅበው ገና በማለዳ ስቴድዮም አጠገብ ቤሔራዊ ደም ባንክ አካባቢ የቡናን ደጋፊ በብዛት ካየህ
አይገረምህ ፤ልንገርህ አይደል ስለነዚህ ድንቅ ደጋፊዎች...ጅሮህ ከሰማው ከፉ ወሬ ይልቅ ዓይነህ ያየው መልካም ምግባር እና ሳባዊነት የነሱ ትክክለኛ መገለጫ ነው። ይህን እመን ምክንያቱም ኢትዮጵያ ቡናን ለሰባዊነት የሚቀድመው የለም፡፡ የነገን ማለዳ እናፍቃለው ፤ አዎ የዛሬን መሽቶ፣ መንገት በጉጉት እጠብቃለው ፤
በቃላቸው ከሚታመኑት እጅግ ከምወዳቸው እና ከምናፍቃቸው የቡና ደጋፊዎች ጋር ለሰባዊነት ተግባር ነገ (ህዳር 3) ቀጠሮ አለብኝ እና፡፡

"ደማችንን ለወገናችን"

ምንጭ ☞ ከቡና ሰማይ ስር

@BUNA_GEBEYA

12 የሆነው በምክንያት ነው

@tsegabwolde @tikvahethiopia
1😢1