#ቺኩንጉንያ በድሬዳዋ በጎ ፈቃደኛ የጤና ባለሙያዎች የተዘጋጀው የህክምና መርሀ ግብር በተለያዩ ድሬዳዋ በሚገኙ ጤና ጣቢያዎች እየተሰጠ ይገኛል። በዚህ ወገንን የመርዳት መርሀ ግብር ላይ እየተካፈሉ ላሉና በቀጣይም ከመስከረም 2-4 ድረስ ለሚከናወነው የህክምና መርሀ ግብር ለሚሳተፉ የጤና ባለሙያዎች በራሳችንና በአጠቃላይ የድሬዳዋ ህዝብ ስም ከልብ የመነጨ ምስጋናችንን እናቀርባለን። በመጀመሪያው ዙር የህክምና መርሀ ግብር እስከ 34 በጎ ፈቃደኛ የህክምና ባለሙያዎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ። ለዚህ መርሀ ግብር መሳካት ከፍተኛ አስተዋፅዖ ላደረጉልን የድሬዳዋ ጤና ቢሮ አመራሮች እንዲሁም ለሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና ተመራቂ ሀኪሞች ምስጋናችን የላቀ ነው።
በጋራ ሆነን የቺኩንጉንያን ወረርሽኝ ከውዷ ከተማችን ለማጥፋት እንረባረብ!
Dr. Miki Shawel
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በጋራ ሆነን የቺኩንጉንያን ወረርሽኝ ከውዷ ከተማችን ለማጥፋት እንረባረብ!
Dr. Miki Shawel
@tsegabwolde @tikvahethiopia