TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ቴዲ ማንጁስ‼️

በሶማሌው ክልል ግጭት የተጠረጠሩት #ቴወድሮስ_አዲሱ (ቴዲ ማንጁስ) ላይ ፍርድ ቤት ተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ፈቅዷል።

በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በተፈጠረው ሁከትና ብጥብጥ #እጃቸው አለበት በተባሉት ቴወድሮስ አዲሱ ላይ ፖሊስ ተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ እንደሚያስፈልገው የጠየቀ ሲሆን፥ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎትም የወንጀሉን #ውስብስብነትና ቀሪ ስራዎችን በማገናዘብ ፖሊስ የጠየቀውን የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ በመፍቀድ ለህዳር 21 ቀን 20011 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ይዟል፡፡

ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia