#update ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከሰጡት መግለጫ የነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች:-
• ኢትዮጵያ ውስጥ ሁሉም #አሸናፊ የሚሆንበት አውድ እንዲፈጠር እንፈልጋለን፡፡
• የአሸናፊዎች ስብስብ አሸናፊ አገር ይፈጥራል፡፡
• አንዱ አሸናፊ አንዱ #ተሸናፊ የሚሆንበት የፖለቲካ ስርዓት ኢትዮጵያ ውስጥ አያስፈልገንም ይበቃናል፡፡
• ባንድራ የሀሳብ መግለጫ፣ የፓርቲዎች አርማ ነው፤ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ የሚፈልገው ከሆነ ባንድራ በውይይት ሊቀየር ይችላል፣ በጉልበት ማስቀየር የሚፈልግ ካለ እሱ ጉልበት እንዳለው ሌለውን ጉልበት ስላለው አያዋጠም፡፡
• የትኛውም ጫፍ የፖለቲካ አመለካከት ያለው የፖለቲካ ኃይል ካለ የኢትዮጵያ ህዝብ መቀበል አለበት፣ የማግለል ፖለቲካ መቆም አለበት፡፡
• ወንድም ወንድሙን ገድሉ ማሸነፍ አይችልም፤ በሀሳብ ግን አሸናፊ መሆን ይቻላል፡፡
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
• ኢትዮጵያ ውስጥ ሁሉም #አሸናፊ የሚሆንበት አውድ እንዲፈጠር እንፈልጋለን፡፡
• የአሸናፊዎች ስብስብ አሸናፊ አገር ይፈጥራል፡፡
• አንዱ አሸናፊ አንዱ #ተሸናፊ የሚሆንበት የፖለቲካ ስርዓት ኢትዮጵያ ውስጥ አያስፈልገንም ይበቃናል፡፡
• ባንድራ የሀሳብ መግለጫ፣ የፓርቲዎች አርማ ነው፤ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ የሚፈልገው ከሆነ ባንድራ በውይይት ሊቀየር ይችላል፣ በጉልበት ማስቀየር የሚፈልግ ካለ እሱ ጉልበት እንዳለው ሌለውን ጉልበት ስላለው አያዋጠም፡፡
• የትኛውም ጫፍ የፖለቲካ አመለካከት ያለው የፖለቲካ ኃይል ካለ የኢትዮጵያ ህዝብ መቀበል አለበት፣ የማግለል ፖለቲካ መቆም አለበት፡፡
• ወንድም ወንድሙን ገድሉ ማሸነፍ አይችልም፤ በሀሳብ ግን አሸናፊ መሆን ይቻላል፡፡
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia