TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Fake News Alert‼️

ዶክተር #አርከበ_እቁባይ "ከህወሀት ጋር #ተለያይተዋል" ተብሎ በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨው መረጃ ከእውነት የራቀ መሆኑን ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት አረጋገጠ። ጋዜጠኛው በማዕበራዊ ሚዲያ በተሰራጨው መረጃ ዙሪያ ከዶ/ር #አርከበ ጋር በኢሜይል በተለዋወጠው መልዕክት "ዶ/ር አርከበ ከህወሀት ጋር ተለያይተዋል!" የሚለው መረጃ #ሀሰተኛ መሆኑን አረጋግጧል። ዶ/ር አርከበ በጉዳዩ ላይ ለቀረበላቸው ጥያቄ በፅሁፍ የሰጡት አጭር ምላሽ፦ "አመሰግናለሁ! ይህ #ስህተት ነው"

ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት
@tsegabwolde @tikvahethiopia