#ቢላል_ቅርንጫፍ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን ሙሉ ለሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሚሰጥ ልዩ ቅርንጫፍ "ቢላል ቅርንጫፍ" በሚል ስያሜ በዛሬው ዕለት ጳጉሜ 2, 2011 ዓ.ም ከፈተ፡፡ ቦሌ ሚካኤል ዳረሰላም ሆቴል የሚገኘው ይህ ቅርንጫፍ በተመረቀበት ወቅት የባንኩ ፕሬዝደንትና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ባጫ ጊና፣ የባንኩ የሸርዓ አማካሪ ኮሚቴ አባላትና ደንበኞች ተገኝተዋል፡፡
Via #CBE
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን ሙሉ ለሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሚሰጥ ልዩ ቅርንጫፍ "ቢላል ቅርንጫፍ" በሚል ስያሜ በዛሬው ዕለት ጳጉሜ 2, 2011 ዓ.ም ከፈተ፡፡ ቦሌ ሚካኤል ዳረሰላም ሆቴል የሚገኘው ይህ ቅርንጫፍ በተመረቀበት ወቅት የባንኩ ፕሬዝደንትና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ባጫ ጊና፣ የባንኩ የሸርዓ አማካሪ ኮሚቴ አባላትና ደንበኞች ተገኝተዋል፡፡
Via #CBE
@tsegabwolde @tikvahethiopia