TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
#DrLiaTadesse በኢትዮጵያ ተጨማሪ 15 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል! ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 3,707 ላቦራቶሪ ምርመራ 15 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 287 ደርሷል። ቫይረሱ የተገኘባቸው ሁሉም ወንድ ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ እድሜያቸው ከ17 እስከ 38 ዓመት የሆኑ ናቸው። ቫይረሱ የተገኘባቸው 8…
#DrLiaTadesse

ዛሬ በፌደራል ደረጃ በተሰጠው የኮቪድ-19 ዕለታዊ መረጃ ላይ በቤንሻንጉል ጉሙዝ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሁለት (2) ሰዎች ከታች ጉባ ለይቶ ማቆያ ተብሎ የተጠቀሰው #በስህተት መሆኑንና የጉባ ነዎሪዎች ቢሆኑም #በፓዌ ለይቶ ማቆያ የሚገኙ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ #ከይቅርታ ጋር አሳውቀዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia