TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር #ደላሳ_ቡልቻ ትናንት ባልታወቁ ታጣቂዎች ታፍነው መወሰዳቸውን የኦሮሚያ ክልል ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት #አረጋግጧል፡፡ የጽህፈት ቤቱ ምክትል ሃላፊ ደሬሳ ተረፈ ዛሬ ለDW እንደተናገሩት ሰውዬው ከእነ ሹፌራቸው የታፈኑት ሃዋ ጋላን ወረዳ፣ #በጋባ_ሮቢ በተባለች ከተማ ነው፡፡ ስለ አፋኞቹ ማንነት ተጠይቀው በአካባቢው ትጥቅ ትግል እንካሂዳለን የሚሉ ቡድኖች መኖራቸውን ጠቅሰው ማንነታቸው ግን ገና እየተጣራ ነው ብለዋል፡፡

Via~wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia