TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ጠ/ሚ ዶክተር #አብይ_አህመድ...

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ዴሞክራሲያዊ ስርአት ለመገንባት ዋነኛው ተዋናይ #መንግስት ነው። በተለይም በአገሪቱ የሚያጋጥሙ ማንኛቸውንም ችግሮችን ደግሞ መንግስት በሃይል ሳይሆን #በትእግስትና #በሰላም የመፍታት ተግባር ደግሞ ዋነኛው ተግባር ነው ብለዋል።

Via ENA
@tsegabwolde @tivahethiopia