TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ኢትዮ-ኤርትራ⬆️

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ እና ፕሬዚዳንት #ኢሳያስ_አፈወርቂ ዛሬ በአዲሱ ዓመት የመጀመሪያ ቀን በምስራቅ በኩል ከአፋር ክልል ጋር በሚያዋስነው #በቡሬ ግንባር እና በሰሜን ኢትዮጵያ በኩል ከትግራይ ክልል ጋር በሚያዋስነው #በዛላንበሳ ግንባር በአካል በመገኘት የሁለቱንም አገራት የሰራዊት አባላት ከጎበኙ በሁዋላ ደባይሲማ - ቡሬ እና ሰራሃ - ዛላምበሳ ድንበሮች ለተሽከርካሪ ክፍት መሆናቸውን አብስረዋል። ይህም የአዲሱ ዓመት ታላቅ #ስጦታ ሲሆን የአካባቢው #ሰላም #ጥልቀት እንዲኖረው እንደሚያደርግ ታምኖበታል።

©አቶ ፍፁም አረጋ
@tsegabwolde @tikvahethiopia